የቲያትር 100ኛ ዓመት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሲዘከር
በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የጎንደር ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበባት ክፍል ዘመናዊ ቲያትር በኢትዮጵያ የተጀምረበትን መቶኛ ዓመት በማሰብ ለሁለት ቀናት የቆየ መርሃግብር አካሂዷል፡፡ መርሃግብሩን የወልቂጤ፣ ደብረማርቆስ እና የወሎ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበብ ክፍሎችም የተሳተፉ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የዘመናዊ ቲያትር ጅማሮን አስታኮ በመላው ሃገሪቱ የቲያትር ጥበብ እንዲነቃቃ እና እንዲያድግ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ስለቲያትር ቡድን አባላትም በቦታው ተገኝተው ውይይቱን ተካፍለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 25, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 18, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 11, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኤፕሪል 04, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 28, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ማርች 21, 2025
ዐርብ፡-ጋቢና VOA