የቲያትር 100ኛ ዓመት በጎንደር ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሲዘከር
በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ላይ የጎንደር ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበባት ክፍል ዘመናዊ ቲያትር በኢትዮጵያ የተጀምረበትን መቶኛ ዓመት በማሰብ ለሁለት ቀናት የቆየ መርሃግብር አካሂዷል፡፡ መርሃግብሩን የወልቂጤ፣ ደብረማርቆስ እና የወሎ ዩኒቨርስቲ የቲያትር ጥበብ ክፍሎችም የተሳተፉ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ የዘመናዊ ቲያትር ጅማሮን አስታኮ በመላው ሃገሪቱ የቲያትር ጥበብ እንዲነቃቃ እና እንዲያድግ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ስለቲያትር ቡድን አባላትም በቦታው ተገኝተው ውይይቱን ተካፍለዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 01, 2023
ዐርብ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 30, 2023
ሐሙስ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 29, 2023
ረቡዕ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 28, 2023
ማክሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 27, 2023
ሰኞ፡-ጋቢና VOA
-
ኖቬምበር 26, 2023
እሁድ፡-ጋቢና ቪኦኤ