በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአዋሽ ወንዝ ሙላት ለጉዳት የተጋለጡ ሰዎች ቁጥር 69ሺሕ ደረሰ


የአፋር የጎርፍ ሁኔታ/ፎቶ ፋና ብሮድካስቲንግ ስክሪን ኮፒ
የአፋር የጎርፍ ሁኔታ/ፎቶ ፋና ብሮድካስቲንግ ስክሪን ኮፒ

በአዋሽ ወንዝ መሙላት ምክንያት በተፈጠረው የጎርፍ አደጋ አፋር ክልል ውስጥ ለጉዳት የተጋለጠው ሰው ቁጥር ስድሣ ዘጠኝ ሺህ መድረሱ ተገልጿል። 

የክልሉ የአደጋ መከላከልና የምግብ ዋስትና ፅህፈት ቤት ከፌደራሉ መንግሥት ጋር በመተባበር ለተጎጅዎቹ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።

በአደጋው የሚፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር መጨመር ለኮሮናቫይረስ መስፋፋት ዕድል ሊሰጥ ይችላል የሚል ሥጋት አሳድሯል።

በአዋሽ ወንዝ ሙላት ለጉዳት የተጋለጡ ሰዎች ቁጥር 69ሺሕ ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:51 0:00


XS
SM
MD
LG