No media source currently available
በአዋሽ ወንዝ መሙላት ምክንያት በተፈጠረው የጎርፍ አደጋ አፋር ክልል ውስጥ ለጉዳት የተጋለጠው ሰው ቁጥር ስድሣ ዘጠኝ ሺህ መድረሱ ተገልጿል።