በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኤካ ኮተቤ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ጂዳኔ ቃር የተደረገ ቆይታ


ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ፎቶ ፡ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ፌስ ቡክ ገፅ
ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ፎቶ ፡ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ፌስ ቡክ ገፅ

በኢትዮጵያ የሚገኙት አብዛኞቹ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ተኝተው ይገኛሉ። የሆስፒታሉን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ኪዳኔ ሆስፒታሉ ስላለው አቅምና ተያይዥ ጉዳዮች በሚያዚያ 3/ 2012 ዓ.ም ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ በዘገባው ተካቷል። የመጀመሪያዋ ሟች አስክሬን በድጋሚ ስለመቀበሩም ሁኔታ ጠይቀናቸዋል። ዘገባውን አዳምጡት።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

ከኤካ ኮተቤ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ጂዳኔ ቃር የተደረገ ቆይታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:04 0:00


XS
SM
MD
LG