በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከኤካ ኮተቤ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ጂዳኔ ቃር የተደረገ ቆይታ


ከኤካ ኮተቤ ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ጂዳኔ ቃር የተደረገ ቆይታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:04 0:00

በኢትዮጵያ የሚገኙት አብዛኞቹ የኮሮና ቫይረስ ታማሚዎች ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ተኝተው ይገኛሉ። የሆስፒታሉን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዳዊት ኪዳኔ ሆስፒታሉ ስላለው አቅምና ተያይዥ ጉዳዮች በሚያዚያ 3/ 2012 ዓ.ም ተጠይቀው የሰጡት ምላሽ በዘገባው ተካቷል። የመጀመሪያዋ ሟች አስክሬን በድጋሚ ስለመቀበሩም ሁኔታ ጠይቀናቸዋል። ዘገባውን አዳምጡት።

XS
SM
MD
LG