ዋሽንግተን ዲሲ —
በተጨማሪም በዚሁ ከተማና በአካባቢው ለሚገኘው ማኅበረሰብ የነፃ ሕክምና አገልግሎት ለመስጠት ወደ ስፍራው ተጉዘው የነበሩ የአገር ውስጥና የውጭ አገር የሕክምና ቡድኖች በሕክምና ዕቃቸው ላይ ጉዳት እንደደረሰባቸው የወረዳው አስተዳዳሪ ተናግረዋል። አያይዘውም በንብረት ላይ እንጂ በሰው ላይ አንድም የደረሰ አደጋ የለም ብለዋል። (ዝርዝሩን ያዳምጡ)