በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሞረትና ጅሩ ወረዳ በእነዋሪ ከተማ የደረሰው ጥቃት


በሞረትና ጅሩ ወረዳ በእነዋሪ ከተማ የደረሰው ጥቃት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:17 0:00

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ በእነዋሪ ከተማ ከ20 ዓመት በላይ አገልግሎት ሲሰጥ በቆየ የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል ቤተክርስትያን አጥቢያ ላይ የደቦ ጥቃት መድረሱን እና ሦስት ምዕመናን መጎዳታቸውን የቤተክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት መጋቤ ይልማ ዋቄ ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። በጥቃቱም ቤተእምነቱ ሙሉ ለሙሉ መቃጠሉን ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG