ዋሽንግተን ዲሲ —
የኦሮሚያ ክልል የአስተዳደር እና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊ ኮሎኔል አበበ ገረሱ ከእገታው የተለቀቁት ተማሪዎች አሁን በመንግሥት እጅ መሆናቸውን ገልፀው፤ ቀሪዎቹን ለማስለቀቅ ጥረት እየተደረገ ነው ብለዋል። እገታው የተፈፀመውም የ“ኦነግ ሸኔ” ተብለው በሚጠሩ ታጣቂዎች መሆኑን ተናግረዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)