በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ተናገሩ


ከእገታ ተለቀቁ የተባሉ ተማሪዎችን ዛሬም እንዳላገኙ ቤተሰቦች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:10 0:00

ከአንድ ወር ተኩል በፊት ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ሸሽተው ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ እያሉ “በታጣቂዎች ታገቱ” ከተባሉ ከዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ውስጥ ሃያ አንዱ መለቀቃቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ይፋ ቢደረግም ልጆቻቸው የታገቱባቸው ቤተሰቦች ግን እስካሁን ምንም የሰሙት ነገር አለመኖሩን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG