No media source currently available
ከአንድ ወር ተኩል በፊት ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ ውስጥ የተፈጠረውን ግጭት ሸሽተው ወደ ቤተሰቦቻቸው በመመለስ ላይ እያሉ “በታጣቂዎች ታገቱ” ከተባሉ ከዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ውስጥ ሃያ አንዱ መለቀቃቸውን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ይፋ ቢደረግም ልጆቻቸው የታገቱባቸው ቤተሰቦች ግን እስካሁን ምንም የሰሙት ነገር አለመኖሩን ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።