በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥላቻ ንግግር ረቂቅ ዐዋጅና የመብት ተቋማት ስጋት


“የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ስርጭት መከላከያና መቆጣጠሪያ ረቂቅ ዐዋጅ” ፤ ተጨማሪ ውይይት ሳይደረግበትና ሳይከለስ ባለበት ሁኔታ ከፀደቀ ሐሳብን የመግለጽ ነፃነትን ይጋፋል ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂዩመን ራይትስ ዋች አስታወቀ።

የረቂቅ ዐዋጁ አቀራረፅና የቋንቋ አጠቃቀሙ ለትርጉም ክፍት የሆኑ ዓረፍተ ነገሮች በማካተቱ ሐሳብን በመግለፅ ነፃነት ላይ ገደብ ሊጥል ይችላል በማለት በአገር ውስጥ የሚገኙ የሰብዓዊ መብት ተከራካሪ ድርጅቶችም ስጋታቸውን አጋርተዋል።

የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በበኩሉ ዐዋጁ ዜጎችን ከጥቃት ለመታደግ ታሳቢ ተደርጎ የተረቀቀና አስፈላጊ ነው ብሏል።

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

የጥላቻ ንግግር ረቂቅ ዐዋጅና የመብት ተቋማት ስጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:23 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG