በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጥላቻ ንግግር ረቂቅ ዐዋጅና የመብት ተቋማት ስጋት


የጥላቻ ንግግር ረቂቅ ዐዋጅና የመብት ተቋማት ስጋት
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:23 0:00

“የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ስርጭት መከላከያና መቆጣጠሪያ ረቂቅ ዐዋጅ” ፤ ተጨማሪ ውይይት ሳይደረግበትና ሳይከለስ ባለበት ሁኔታ ከፀደቀ ሐሳብን የመግለጽ ነፃነትን ይጋፋል ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ሂዩመን ራይትስ ዋች አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG