ዜና እረፍት
አሀዱ ሳቡሬ አጠገበኝ ወሬ" በሚል ልዩ መጠሪያ የሚታወቁት አንጋፋው ጋዜጠኛና ዲፕሎማት የ94 ዓመት አዛውንት አሀዱ ሳቡሬ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ94 ዓመት ዕድሜአቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ። በአፄ ሀይለስላሴ ዘመነ መንግሥት በተለያዩ የመንግሥት የኃላፊነት እርከን ያገለገሉት ጋዜጠኛና አምባሳደር አሀዱ ሳቡሬ ያረፉት ሎስአንጀለስ ከተማ ውስጥ ሲሆን ሥርዓተ ቀብራቸውም እዛው ሎስአንጀለስ እንደሚደረግ ቤተስቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፅዋል::
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ
-
ማርች 11, 2025
የህወሓት የዓዲግራት ከተማ ከንቲባ ጽሕፈት ቤት ውዝግብና የጄነራሎች እግድ
-
ማርች 10, 2025
በራያ አላማጣ ጥሙጋ ቀበሌ አንድ የቤተክርስቲያን መምሕርና አራት ተማሪዎች ተገደሉ
-
ማርች 10, 2025
በኮሬ ዞን ታጣቂዎች ፈፀሙት በተባለ ጥቃት ሁለት ሲቪሎች መገደላቸው ተገለጸ