ዜና እረፍት
አሀዱ ሳቡሬ አጠገበኝ ወሬ" በሚል ልዩ መጠሪያ የሚታወቁት አንጋፋው ጋዜጠኛና ዲፕሎማት የ94 ዓመት አዛውንት አሀዱ ሳቡሬ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ94 ዓመት ዕድሜአቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ። በአፄ ሀይለስላሴ ዘመነ መንግሥት በተለያዩ የመንግሥት የኃላፊነት እርከን ያገለገሉት ጋዜጠኛና አምባሳደር አሀዱ ሳቡሬ ያረፉት ሎስአንጀለስ ከተማ ውስጥ ሲሆን ሥርዓተ ቀብራቸውም እዛው ሎስአንጀለስ እንደሚደረግ ቤተስቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፅዋል::
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ