ዜና እረፍት
አሀዱ ሳቡሬ አጠገበኝ ወሬ" በሚል ልዩ መጠሪያ የሚታወቁት አንጋፋው ጋዜጠኛና ዲፕሎማት የ94 ዓመት አዛውንት አሀዱ ሳቡሬ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ94 ዓመት ዕድሜአቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ። በአፄ ሀይለስላሴ ዘመነ መንግሥት በተለያዩ የመንግሥት የኃላፊነት እርከን ያገለገሉት ጋዜጠኛና አምባሳደር አሀዱ ሳቡሬ ያረፉት ሎስአንጀለስ ከተማ ውስጥ ሲሆን ሥርዓተ ቀብራቸውም እዛው ሎስአንጀለስ እንደሚደረግ ቤተስቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፅዋል::
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁን 01, 2023
በምዕራብ ትግራይ “ዘር ማጽዳት ተፈጽሟል” ሲል ሂዩማን ራይትስ ዋች አስታወቀ
-
ሜይ 18, 2023
የወለንጭቲ እና ቢሾፍቱ ከተሞች ጥቃት
-
ሜይ 15, 2023
የብሄራዊ እርቅ ጥያቄ ፈተናዎች
-
ኤፕሪል 27, 2023
የታንዛኒያው የሰላም ንግግር በቅድመ ድርድር ጉዳዮች ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ