ዜና እረፍት
አሀዱ ሳቡሬ አጠገበኝ ወሬ" በሚል ልዩ መጠሪያ የሚታወቁት አንጋፋው ጋዜጠኛና ዲፕሎማት የ94 ዓመት አዛውንት አሀዱ ሳቡሬ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው በ94 ዓመት ዕድሜአቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ ። በአፄ ሀይለስላሴ ዘመነ መንግሥት በተለያዩ የመንግሥት የኃላፊነት እርከን ያገለገሉት ጋዜጠኛና አምባሳደር አሀዱ ሳቡሬ ያረፉት ሎስአንጀለስ ከተማ ውስጥ ሲሆን ሥርዓተ ቀብራቸውም እዛው ሎስአንጀለስ እንደሚደረግ ቤተስቦቻቸው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፅዋል::
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ