በእስር ላይ የሚገኙት የአብን አመራሮች ጉዳይ
በእስር ላይ የሚገኙት የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)አመራሮችና አባላት ለአራት ቀናት ያህል በርሃብ አድማ ላይ ቆይተው ዛሬ ምግብ መጀመራቸው ተገለፀ። በፖሊስ አባላት ማስፈራሪያና እየደረሰባቸውና የፍርድ ሂደቱም በአግባቡ እየታየ አለመሆኑ እንደሆነ የፓርቲው ሊቀ መንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ተናግረዋል። ከአመራሮቹ መካከል የአብን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ በለጠ ካሳና የምክር ቤት አባል አቶ ሲሳይ አልታሰብ ይገኙበታል።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ፌብሩወሪ 17, 2025
ብርቅዬው ዋልያ አይቤክስ የህልውና አደጋ ውስጥ እንደሚገኝ ባለሥልጣኑ አስታወቀ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሰሜን ጎጃም ጎንጂ ቆለላ ወረዳ 13 መምህራን በታጣቂዎች ታግተው መወሰዳቸውን ቤተሰቦች ተናገሩ
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
የፕሬዝዳንት ትራምፕ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ ርምጃዎች እና ሉላዊ ተጽእኗቸው
-
ፌብሩወሪ 14, 2025
በሲዳማ ከአንድ ቤት ሦስት ህፃናት በቃጠሎ ሞቱ