በእስር ላይ የሚገኙት የአብን አመራሮች ጉዳይ
በእስር ላይ የሚገኙት የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)አመራሮችና አባላት ለአራት ቀናት ያህል በርሃብ አድማ ላይ ቆይተው ዛሬ ምግብ መጀመራቸው ተገለፀ። በፖሊስ አባላት ማስፈራሪያና እየደረሰባቸውና የፍርድ ሂደቱም በአግባቡ እየታየ አለመሆኑ እንደሆነ የፓርቲው ሊቀ መንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ተናግረዋል። ከአመራሮቹ መካከል የአብን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ በለጠ ካሳና የምክር ቤት አባል አቶ ሲሳይ አልታሰብ ይገኙበታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የፕሬዚዳንት ጆሴፍ አር ባይደን በዓለ ሲመት
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የኢትዮ-ቴሌኮም መግለጫ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
4.5 ሚሊዮን የትግራይ ሕዝብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
ኢትዮጵያ-አሜሪካዊያን በአሜሪካ ፖለቲካ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
"ካልዓይ ጌቶች" ዳግ ኤምሆፍ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የትራምፕ ስንብት