በእስር ላይ የሚገኙት የአብን አመራሮች ጉዳይ
በእስር ላይ የሚገኙት የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን)አመራሮችና አባላት ለአራት ቀናት ያህል በርሃብ አድማ ላይ ቆይተው ዛሬ ምግብ መጀመራቸው ተገለፀ። በፖሊስ አባላት ማስፈራሪያና እየደረሰባቸውና የፍርድ ሂደቱም በአግባቡ እየታየ አለመሆኑ እንደሆነ የፓርቲው ሊቀ መንበር ዶ/ር ደሳለኝ ጫኔ ተናግረዋል። ከአመራሮቹ መካከል የአብን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ክርስቲያን ታደለ የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ በለጠ ካሳና የምክር ቤት አባል አቶ ሲሳይ አልታሰብ ይገኙበታል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 15, 2021
የመራጮች ምዝገባ ተግዳሮት እንደገጠመው ተገለጸ
-
ኤፕሪል 14, 2021
የነጃዋር ምስክርነት መሰማት ጉዳይ
-
ኤፕሪል 14, 2021
የኢትዮጵያ ህፃናትን አንባቢ ለማድረግ የሚጥሩት እናትና ልጅ
-
ኤፕሪል 14, 2021
ቆይታ፦ ከስራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን አማካሪ ቤርናር ላውራንዱ ጋር
-
ኤፕሪል 13, 2021
የሐረሪ ጉባዔ ከምርጫ ቦርድ ጋር የያዘው ውዝግብ
-
ኤፕሪል 13, 2021
በዘንድሮ ምርጫ የሲቪክ ማህበራትና ድርጅቶች ሚና