በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሽብርና በሙስና የተጠረጠሩ ተያዙ


ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ብርሃኑ ፀጋዬ
ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ብርሃኑ ፀጋዬ

“ከታወቁ ዓለምአቀፍ የሽብር ድርጅቶች ጋር የተቀናጀ የሽብር አድራጎት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመፈፀም ሲዘጋጁ ነበር” የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተይዘው መታሠራቸውንና ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የሃገሪቱ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስታውቀዋል።

ሃምሣ ዘጠኝ የመንግሥት ባለሥልጣናትና የጥቅም ተካፋይ ናቸው የተባሉ ባለሃብቶችም በከባድ የሙስና ወንጀሎች ተጠርጠረው መያዛቸውን ጠቅላይ አቃቤ ሕጉ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ በሰጡት መግለጫ አመልክተዋል።

(ለዝርዝር ዘገባው የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።)

በሽብርና በሙስና የተጠረጠሩ ተያዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG