No media source currently available
“ከታወቁ ዓለምአቀፍ የሽብር ድርጅቶች ጋር የተቀናጀ የሽብር አድራጎት ኢትዮጵያ ውስጥ ለመፈፀም ሲዘጋጁ ነበር” የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተይዘው መታሠራቸውንና ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን የሃገሪቱ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አስታውቀዋል።