በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሰሜን ወሎ ዞን ሦስት ከተሞች የዛሬ ውሎ


የሰሜን ወሎ ዞን ሦስት ከተሞች የዛሬ ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:48 0:00

በሰሜን ወሎ ዞን እስካሁን ውጥረት መንገሱን ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል። በወልዲያ፣ በቆቦ በመርሳና የንግድና የሥራ እንቅስቃሴ መቋረጡን ትምሕርት ቤት መዘጋቱን ነዋሪዎቹ ጨምረው ተናግረዋል።

XS
SM
MD
LG