በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አምባሳደር ብርሃኑ ዴሬሳ ሰለሰሎሞን ዴሬሳ ለቪኦኤ ተናገሩ


አምባሳደር ብርሃኑ ዴሬሳ ሰለሰሎሞን ዴሬሳ ለቪኦኤ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:35 0:00

ገጣሚ፣ መምህር፣ የፍልስፍና ሊቅ፣ ጋዜጠኛ ሰሎሞን ዴሬሳ ዛሬ ጥቅምት 23/2010 ዓ.ም. በሰማንያ ዓመት ዕድሜው አረፈ።ሰሎሞን ዴሬሳ የዩናይትድ ስቴትሷ ሚኔሶታ ነዋሪ የነበረ ሲሆን ከሥራው ገበታ በብርቱ ሕመም እስከተለየ ድረስ በሚኔሶታ ዩኒቨርሲቲ የሃይማኖቶች ንፅፅር (ኮምፓራቲቭ ረሊጅን) የፍልስፍና መምህር ሆኖ ሲሠራ ቆይቷል።

XS
SM
MD
LG