በአማራና በኦሮሚያ- የተከሰተው አድማ
በአማራ እና በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች የንግድ ቤቶችና የሕዝብ ትራንስፖርት ተቋማት አገልግሎት ማቋረጣቸውን ነዋሪዎች እየገለፁ ነው። ለዚህም በምክንያትነት የሚያስቀምጡት በባሕርዳር ከተማ የዛሬ ዓመት በተቃውሞ ወቅት በፀጥታ አካላት የተገደሉ ወጣቶችን ለማስታወስና አሁን በአማራ ክልል ተግባራዊ መደረግ የጀመረውን የቀን ገቢ ግምት በመቃወም ነው። በኦሮሚያ ደግሞ የታሰሩ የፖሊተካ አመራሮች ይፈቱ የሚል እና በቀን ገቢ ግምቱ ላይ መፍትሔ አልተሰጠንም የሚል ይገኝበታል።
ተመሳሳይ ርእስ
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
"ካልዓይ ጌቶች" ዳግ ኤምሆፍ
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የትራምፕ ስንብት
-
ጃንዩወሪ 21, 2021
የአሜሪካ ፕሬዚዳንቶች የስንበት ደብዳቤ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
በትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ የነበረው ዳዊት ከበደ መገደሉ ተገለጸ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
በምዕራብና ቄለም ወለጋ ዞኖች ተቋርጦ የነበረው የስልክና ኢንተርኔት አገልግሎት ጀመረ
-
ጃንዩወሪ 20, 2021
የትራምፕ ስንብት