No media source currently available
በኢትዮጵያ በአንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ ባገረሸው ድርቅ 5.7 ሚሊዮን ሕዝብ አስቸኳይ የምግብ ርዳታ ይፈልጋል። ድርቁ ባለፉት ዐስርት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ከታዩት የከፋ መሆኑ አሳሳቢ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ገልፆ ሕዝቡን ከረሃብ ለመታደግ የሚያስችለውን ሥራ ለማከናወን 1 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ያስፈልጋል ብሏል።