No media source currently available
የወልቃይት የአማራ ሕዝብ ማንነት ጥያቄን ለማዳፈን ሰዎች ከያሉበት እየታሠሩ እንደሆነ የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጪዎ ይናገራሉ። በሰሞኑ ጉዳይ ላይ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ቃለ ምልልስ ሰጥተዋል። ጽዮን ግርማ ነች ያነጋገረቻቸው።(ሙሉው ቃለ ምልልስ ነገ (ቅዳሜ) ምሽት ይቀርባል)።