No media source currently available
በጎንደር ከተማ በነዋሪዎችና በፀጥታ ኃይሎች መካከል የተፈጠረው ግጭት እስከ ምሽት ድረስ አለመብረዱን፤ በዚህም የሰው ሕይወት መጥፋቱን፣ ንብረት መውደሙንና በከተማው የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ መቋረጡን ነዋሪዎች ይናገራሉ።