No media source currently available
በኬንያው የምርጫ ኰሚሽን ውስጥ ለውጥ እንዲደረግና የኰሚሽኑ አባላትም ከሥራቸው እንዲነሱ የሚጠይቅ፣ በአንድ ወር ውስጥ ዛሬ፣ ፫ኛውን ሰኞ መያዙ ተገለጸ። በዚህም፣ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰልፈኞች ናቸው ናይሮቢ ውስጥ የተሰባሰቡት።