በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የተካሂደው ምርጫ የኢትዮጵያን የምርጫ ሕግና ሕገ-መንግሥቱን የጣሰ ነበር ሲል መድረክ ከሰሰ


Pro. Beyene Petros on Ethiopian election
Pro. Beyene Petros on Ethiopian election

የግንቦት 16ቱ ምርጫ የኢትዮጵያን የምርጫ ሕግና ሕገ-መንግሥቱንም ጭምር የጣሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታወቀ።

የግንቦት 16ቱ ምርጫ የኢትዮጵያን የምርጫ ሕግና ሕገ-መንግሥቱንም ጭምር የጣሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ አስታወቀ።

የታሠሩ አባሎቹና ተወካዮቹ ባስቸኳይ እንዲፈቱና አሁንም መንግሥት በአባሎቹ ላይ እያካሄደ ነው ያለውን የማሳደድ እርምጃ እንዲያቆም ጠይቋል። ተፈጽሟል ያለውን ሕገ-መንግሥታዊና ሌሎች የሕግ ድንጋጌዎች ጥሰትንም ያገር ውስጥ ገለልተኛ አካል ተሰይሞ እንዲያጣራ ጥሪ አቅርቧል።

መለስካቸው አምሃ ዘግቦበታል።

please wait

No media source currently available

0:00 0:04:21 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG