ፕሬዚዳንት ኦባማ ከ 90 ዓመታት በኋላ ኩባን ለመጀመሪያ ጊዜ እየጎበኙ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ የሁለት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ትናንት እሁድ ኩባ ገብተዋል። ለግማሽ ምዕተ ዓመት የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት የባላንጣ ግንኙነት ምዕራፍ ይዘጋል የተባለውን ውይይትም በዛሬው ዕለት ከኩባ መሪዎች ጋር በማድረግ ላይ ናቸው።