ምክትል ፕሬዘዳንቱ ዊልያም ሩቶ እና የአንድ ያካባቢው ራዲዮ ጣቢያ ዲሬክተር፥ እጃቸው አለበት ተብሎ የቀረበባቸውን ክስ በዚህ ሣምንት ውድቅ መደረጉ ይታወሳል።
ናይሮቢ —
ዓለም አቀፉ የወንጀል ችሎት በኬንያ እ .አ. አ. በ 2007 - 2008 ዓ.ም. የተካሄደውን ምርጫ ተከትሎ በተቀሰቀሰው ሁከት ምክትል ፕሬዘዳንቱ ዊልያም ሩቶ እና የአንድ ያካባቢው ራዲዮ ጣቢያ ዲሬክተር፥ እጃቸው አለበት ተብሎ የቀረበባቸውን ክስ በዚህ ሣምንት ውድቅ አድርጓል።
A few days ago, the ICC terminated the case against me after 6 difficult years. I thank God for His Grace to endure the torturous time.
— William Samoei Ruto (@WilliamsRuto) April 8, 2016
ሩቶ ዛሬ ናይሮቢ ውስጥ ለጋዜጠኞች ሲናገሩ፥ የተሰጠው ብይን ከቀረበብኝ ክስ ነፃ መሆኔን የሚያረጋግጥ ነው ብለዋል።
ከናይሮቢ ለኒ ሩቫጋ የላከውን ዘገባ፣ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል። ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5