የጃዝ ወር በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት

  • እስክንድር ፍሬው

የጃዝ ወር በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት

“በአሜሪካ ታሪክ ውስጥ ልዩ ከሆኑት ምዕራፎች አንዱ የስደተኞች ታሪክ ነው። እናም እንደምታውቀው ኢትዮጵያውያን በብዛት የገቡበት የስደት ታሪክ አለ። ያ ከሆነ በኃላ ባለፉት አርባ ዓመታት ውስጥ የሆነው፥ ኢትዮጵያውያኑ የአሜሪካ ባሕል አስፈላጊ አካል ሆነዋል።” Learned des በአዲስ አበባው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ የባሕል ክፍል ኃላፊ።

በአዲስ አበባ የሚገኘው የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ በያመቱ በሚያዝያ ወር የሚከበረውን የአሜሪካ የጃዝወር ለወሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ባቀረበው የጃዝ ሙዚቃ ድግስ አድምቆታል።

በኤምባሲው የባሕል ክፍል ኃላፊ Learned des ጃስ በርካታ ነገሮችን ለሚጋሩት ኢትዮጵያና ዩናይትድ ስቴትስትክክለኛ ድልድይ ነው፤ ብለዋል።

ከዩኒቨርሲቲው የሙዚቃ ተማሪዎች አንድንዶቹ ለአሜሪካ ድምጽ ሲናገሩም፤ ኤምባሲው ታዋቂ ሙዚቀኞችንማምጣቱ ሞያቸውን እንዲያዳብሩ እንደሚረዳቸው አመለከቱ።

Your browser doesn’t support HTML5

የጃዝ ወር በወሎ ዩኒቨርሲቲ የሙዚቃ ትምሕርት ቤት፤