ከምስራቅ ወደ ደቡብ፡- ኢትዮጵያዊያን ወደ ሌሎች አፍሪካ ሀገሮች የሚያደርጉት ፍልሰት

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

ፋይል ፎቶ - ፍልሰተኞች ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመሻገር በሚሞክሩበት ወቅት ፖሊስ

በዓለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት (IOM) መረጃ መሰረት በየዓመቱ 20ሽህ ኢትዮጵያዊያንን ጨምሮ ከአፍሪካ ቀንድ ወደ ደቡባዊ አፍሪካ በህገወጥ አዘዋዋሪዎች እጅ በመፍለስ ላይ ናቸው።

ኢትዮጵያዊያን ወደ ደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉት ጉዞ አምስት አቢይ ሀቆች

  1. ከሰባቱ አንድ 18 ዓመት ያለሞላው/ላት አዳጊዎች ናቸው
  2. ከ20ሽህ በላይ ሰዎች በየዓመቱ በህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች እጅ ያልፋሉ (IOM)
  3. የምስራቅ አፍሪካ ሀገሮች፣ ማለት ኬንያ፣ ታንዛንያና ማላዊ የጠበቀ የኢምግሬሽን ህግ አላቸው። በመንገድ ላይ የተያዙ በተጨናነቁ እስር ቤቶች ተይዘው ለፍርድ ይቀርባሉ
  4. ብዙዎቹ መንገደኞች ከደቡብ ኢትዮጵያ የሚመጡ ናቸው
  5. በደቡብ አፍሪካ የስራ አጡ ቁጥር 25ከመቶ ሲሆን ባለፉት 17 ዓመታት ከ20% ወርዶ አያውቅም

ዘገባውን ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ከምስራቅ ወደ ደቡብ፡- ኢትዮጵያዊያን ወደ ሌሎች አፍሪካ ሀገሮች የሚያደርጉት ፍልሰት