ዋሽንግተን ዲሲ —
የድርጅቱ አዲሱ ዕቅድ ተከታታይ ጣልቃ ገብነትን ተግባራዊ ማድረግን ጨምሮ፥ እስከ መጪው ያውሮፓውያኑ ዓመት 2016 መጨረሻ የሚቆይ መርሃ-ግብር ዘርግቷል።
ኪም ልዊስ (Kim Lewis) አጠር ያለ ዘገባ አቀናብራለች፣ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል የተያያዘውን የድምጽ ፋይል በመጫን ያዳምጡ።