የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የጤና መድህን ዋስትናንና የትራፊክ ሕግ ለማስፈጸም የሚያስችሉ መመሪያዎች የመጡበት መንገድ የተሳሳተ ነው ብለዋል

  • እስክንድር ፍሬው

ፋይል ፎቶ - የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ

መመሪያዎች መዉጣት የነበረባቸዉ በመስሪያ ቤት ጠረጴዛዎች ሳይሆን ከተጠቃሚዉ ሕብረተሰብ ጋር በሚደረግ ዉይይት ነዉ ብለዋል።

የጤና መድህን ዋስትናንና የትራፊክ ሕጉን ለማስፈጸም የሚያስችሉ መመሪያዎች የመጡበት መንገድ የተሳሳተ መሆኑን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ተናገሩ።

መመሪያዎች መዉጣት የነበረባቸዉ በመስሪያ ቤት ጠረጴዛዎች ሳይሆን ከተጠቃሚዉ ሕብረተሰብ ጋር በሚደረግ ዉይይት ነዉ ብለዋል።

ፋይል ፎቶ - የኢትዮጵያ ፓርላመንት

ጥፋትን በመዘገብ ላይ የተመሰረተዉን አዲሱን የትራፊክ ሕግ በተመለከተም በቂ ዉይይት አለመደረጉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።

እስክንድር ፍሬዉ ዝርዝሩን አድርሶናል። ከዚህ በታች ያለውን የድምጽ ፋይል በማጫን ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር የጤና መድህን ዋስትናንና የትራፊክ ሕግ ለማስፈጸም የሚያስችሉ መመሪያዎች የመጡበት መንገድ የተሳሳተ ነው ብለዋል