በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ትላንት አዲስ አበባ ላይ የስራ ማቆም አድማ መተው ከነበሩት ታክሲ አሸከርካሪዎች አብዛኞቹ ስራ ጀመሩ


በአዲስ አበባ ካሳንቺስ አካባቢ ታክሲ ያጡ ተሳፋሪዎች ለጊዜው በተመድቡ አውቶብሶች ላይ ለመሳፈር ሰልፍ ይዘው።
በአዲስ አበባ ካሳንቺስ አካባቢ ታክሲ ያጡ ተሳፋሪዎች ለጊዜው በተመድቡ አውቶብሶች ላይ ለመሳፈር ሰልፍ ይዘው።

እንደነሱ እምነት ደንቡ የተዘጋጀው በቢሮና በአደራሽ ውስጥ ስብሰባ እንጂ የአሽከርካሪዎችን የየእለት ተመክሮዎች ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት አይደለም።

ለታክሲ ነጂዎቹ ቅሬታና የስራ ማቆም አድማ ዋነኛው ምክንያት አዲስ የወጣው የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ደንብ የተዘጋጀበት ሁኔታ መሆኑን ለአሜሪካ ድምጽ ሬድዮ አስታያየታቸውን የሰጡ የታክሲ አሸከርካሪዎች መሆናቸውን ገልጸዋል።

በአዲስ አበባ ካሳንቺስ አካባቢ ታክሲ ያጡ ተሳፋሪዎች ለጊዜው በተመድቡ አውቶብሶች ላይ ለመሳፈር ሰልፍ ይዘው
በአዲስ አበባ ካሳንቺስ አካባቢ ታክሲ ያጡ ተሳፋሪዎች ለጊዜው በተመድቡ አውቶብሶች ላይ ለመሳፈር ሰልፍ ይዘው

እንደነሱ እምነት ደንቡ የተዘጋጀው በቢሮና በአደራሽ ውስጥ ስብሰባ እንጂ የአሽከርካሪዎችን የየእለት ተመክሮዎች ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት አይደለም።

የአገሪቱን ወቅጣዊ ሁኔታ ያላናበቡ ባለስልጣኖች ከአምስት አመታት በፊት የወጣውን ህግ በዚህ ሰአት ተግባራዊ ለማድረግ መነሳታቸው ግራ እንዳጋባቸው የገለጹም አሉ። በትላንትናው እለት የስራ ማቆም አድማ ከመቱት አብዛኛዎቹ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል።

ዘጋብያችን እስክንድር ፍሬ በአዲስ አበባ ጎዳናዎች ተዘዋውሮ ያጠናቀረው ዘገባ ዝርዝሩን ያቀርባል።

ትላንት አዲስ አበባ ላይ የስራ ማቆም አድማ መተው ከነበሩት ታክሲ አሸከርካሪዎች አብዛኞቹ ስራ ጀመሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:27 0:00

XS
SM
MD
LG