በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ

  • እስክንድር ፍሬው

አቶ አባዱላ ገመዳ

በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውና ለኢትዮጵያ ፓርላማ የቀረበው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ዛሬ “ያልተለመደ” ከሚባል ሰፊ ተቃውሞ ጋር ፀድቋል፡፡

በሚኒስትሮች ምክር ቤት የወጣውና ለኢትዮጵያ ፓርላማ የቀረበው የአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ፣ ዛሬ “ያልተለመደ” ከሚባል ሰፊ ተቃውሞ ጋር ፀድቋል፡፡

የኢትዮጵያ ፓርላማ

የድምፅ አሰጣጡ በአራቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መካከል ያለውን ልዩነት አደባባይ ያወጣ እንደሆነም የገለፁም አሉ፡፡

የኦሮምያን ክልል የሚወክሉ ዘጠና አምስት የፓርላማ አባላት የዐዋጁን መፅደቅ አልደገፉም፡፡ ሰማኒያ ስምንቱ ተቃውመዋል፣ ሰባቱ ደግሞ ድምፀ ተዓቅቦ አድርገዋል፡፡

ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።

Your browser doesn’t support HTML5

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ

Your browser doesn’t support HTML5

በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዙሪያ የኢትዮጵያ ፓርላማ ውሎ