ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ለጋሾች ሦስተኛ ናት

  • መለስካቸው አምሃ
በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት ዓለም አቀፍ ለጋሾች ለአስቸኩዋይ የምብብእርዳታ እስከ 245 ሚሊዮን ዶላር ድረስ ማበርከት እንደሚኖርባቸዉ ዘገባዎችያስገነዝባሉ።

በዓለም አቀፍ ለጋሾች የትኩረት ደረጃ መዘርዝር ኢትዮጵያ በሦስተኛ ደረጃመቀመጧን የአደጋ ስጋት ቅነሣ አመራር ኮሚሽን ይፋ አደረጉ። መንግስትእስካሁን በድርቁ ምክንያት እርዳታ ለሚፈልጉ ዜጎች ከ 8 ሚሊዮን ብር በላይወጪ እንዳደረገም ተናገሩ።

በሚቀጥሉት ሦስት ሳምንታት ዓለም አቀፍ ለጋሾች ለአስቸኩዋይ የምብብእርዳታ እስከ 245 ሚሊዮን ዶላር ድረስ ማበርከት እንደሚኖርባቸዉ ዘገባዎችያስገነዝባሉ።

የድምጽ ፋይሉን በመጫን ዝርዝሩን መለስካቸዉ አመሃ ከላከዉ ዘገባ ያድምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ለጋሾች ሦስተኛ ናት