ሰመጉ ጋምቤላ ውስጥ በደረሰው ጥቃት መንግስት ለዜጎች በቂ ጥበቃ አላደረገም ብሏል

  • መለስካቸው አምሃ

የጋምቤላ ካርታ /ጉግል ማፕ/

መንግስት ለአገሪቱ ዜጎች በቂ ጥበቃ እንዲያደርግም አሳስቧል።

የሰብዓዊ መብቶች ጉባዔ (ሰመጉ) ከሳምንት በፊት በጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ውስጥ ከጎረቤት ሃገር መጡ የተባሉ ታጣቂዎች በኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸሙትን አሰቃቂ ጥቃት በማውገዝ መግለጫ አውጥቷል።

የጋምቤላ ክልልን የሚያሳይ ካርታ /ጉግል ማፕ/

መንግስት ለአገሪቱ ዜጎች በቂ ጥበቃ እንዲያደርግም አሳስቧል። መለስካቸው አምሃ ዝርዝሩን ልኳል።

Your browser doesn’t support HTML5

ሰመጉ በጋምቤላ በዜጎች ላይ በደረሰው ጥቃት መንግስት ተጠያቂ ነው ብሏል