ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው

  • እስክንድር ፍሬው

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ ውይይት

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በቅድመ ድርድር ነጥቦች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ቀጥለዋል፡፡

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች በቅድመ ድርድር ነጥቦች ላይ የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ቀጥለዋል፡፡

በድርድሩ በሚሳተፉት ፓርቲዎች አወካከልና በአደራዳሪዎች አመራረጥ ላይ ዛሬ የተወያዩት ተሳታፊዎቹ፣ የመጨረሻ እልባት ለመስጠት ለፊታችን ቅዳሜ ሣምንት ሌላ ቀጠሮ ይዘዋል፡፡

ኢሕአዴግና ሃያ አንድ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅድመ ድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ ውይይት

ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግና ሃያ አንዱ ሀገር አቀፍ ተቃዋሚ ፓርቲዎች እየተወያዩ ያሉት የፖለቲካ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ በሚባለው ሰነድ በሰፈሩ ነጥቦች ላይ ነው፡፡

ዛሬ ውይይት ከተደረገባቸው መካከል በዚሁ ሰነድ ቁጥር /8/ ላይ የሰፈረው የድርድርና የክርክር አመራር የሚለው ይገኝበታል፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

Your browser doesn’t support HTML5

ሃያ ሁለቱ ፓርቲዎች የክርክርና የድርድር የአሠራር ረቂቅ ደንብ ላይ እየተወያዩ ነው