ከባለብዙ ቢሊዮን ዶላሩ ዓለምአቀፍ የቡና ኢንዱስትሪ ገበሬዎች የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አነስተኛ መሆኑንና መስተካከል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ አሳስበዋል።
አዲስ አበባ —
ከባለብዙ ቢሊዮን ዶላሩ ዓለምአቀፍ የቡና ኢንዱስትሪ ገበሬዎች የሚያገኙት ጥቅም እጅግ አነስተኛ መሆኑንና መስተካከል እንዳለበት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሣለኝ አሳስበዋል።
4th Int’l Coffee Conference opens in #Ethiopia #coffee2016 https://t.co/IEc2Nf2Fwr pic.twitter.com/yPmBKYEvAL
— FANA BROADCASTING C (@FBCRadioandTV) March 7, 2016
ኢንዱስትሪው ሴቶችንና ወጣቶችን የሚያካትትና የተሻለ ገቢ የሚያስገኝ መሆን እንዳለበት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስተላለፉት መልዕክት አመልክተዋል።
#HappeningNow : Opening ceremony of the 4th World Coffee Conference @UNCC @DrTedros @ICOCoffeeOrg #coffee2016 pic.twitter.com/GYGCQ1Psv9
— Ethiopian Diplomacy (@mfaethiopia) March 7, 2016
ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5