ካሜሩን በፖሊስ ጣብያ ላይ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስራለች

  • ሰሎሞን ክፍሌ

የካሜሩን ካርታ

ካሜሩን የሰብአዊ መብት ረገጣን፣ የጭካኔ እርምጃንና እስረኞችን ለማሳመን ይፈጸማል ያሉትን ሰቆቃ በመቃወም ዋና ከተማዋ ያዉንዴ ውስጥ የሚገኝ ፖሊስ ጣብያ ላይ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስራለች።

በዋና ከተማ ያዉንዴ የሚገኝ ፓሊስ ጣቢያ በመቶዎች የሚቆጠሩ የካሜሩን ወጣቶች ጥቃት መማካሄዳቸው፣ የሰብአዊ መብት ረገጣን፣ የጭካኔ እርምጃንና እስረኞችን ለማሳመን ይፈጸማል ያሉትን ሰቆቃ በመቃወም ዋና ከተማዋ ያዉንዴ ውስጥ የሚገኝ ፖሊስ ጣብያ ላይ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስራለች።

ከዚህ በፊት ቢያንስ አንድ ሰዉ መሞቱንና አያሌ በቁሰላቸውን ዘግበን ነበር። ተጨማሪ ዘገባ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቧል ከዚህ በታች ካለው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ካሜሩን በፖሊስ ጣብያ ላይ ጥቃት አድርሰዋል የተባሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን አስራለች