ለ31ኛው የአፍሪካ ኳስ ሩብ ፍፃሜ ያለፉ ሀገሮች ታወቁ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Rikakun magoya bayan  kungiyar Washington Nationals  dake kan hanyar Constitution Avenue ya zuwa Pennsylvania Avenue tare abokin aikin mu Murtala Faruk.

የ31ኛው የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ለሩብ ፍፃሜ ያለፉ ስምንት ሀገሮች ታወቁ

በ2017ቱ የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ከባዱ የጥሎ ማለፍ ፍልሚያ ለሚካሄድበት የሩብ ፍፃሜ ያለፉት ስምንት ብሔራዊ ቡድኖች ተለይተዋል።

እነማን አለፉ? እነማን ቀሩ?

ወደ ግማሽ ፍጻሜው ወሳኝ ደረጃ ለማለፍ ዕድል ይኖራቸዋል፣ የሚባሉትስ እነማን ናቸው?

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

Your browser doesn’t support HTML5

ለ31ኛው የአፍሪካ ኳስ ሩብ ፍፃሜ ያለፉ ሀገሮች ታወቁ