በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ ስፖርት


የአፍሪካ ዋንጫ - 2017
የአፍሪካ ዋንጫ - 2017

በወልዲያ ዘመናዊ ስታዲየም ተመረቀ፣ የ 2017 የአፍሪካ እግር ኳስ ዋንጫ ውድድር በጋቦን አስተናጋጅነት ተጀመረ።

የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፈዴሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አባላት ምርጫ እየተካሄደ ነው።

በአትሌቲክሱ ሩጫ ስፖርት ዜና ፈይሣ ሌሊሣ በሂዊስተን ግማሽ ማራቶን በሁለተኝነት አጠናቀቀ።

11ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ግጥሚያዎች እየተካሄዱ ነው።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሳምንታዊ ስፖርት
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:22 0:00

XS
SM
MD
LG