በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በሀገሪቱ የስልጣን እርከን ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት የአሜሪካ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ፣ ከስልጣን ተነስተዋል። በራሳቸው ፓርቲ ውስጥ በተነሳ ውዝግብ ምክንያት፣ ሪፐብሊካኑ ኬቭን ማካርቲ፣ 216 ለ 210 በሆነ ድምፅ የአፈ-ጉባዔነት ስልጣናቸውን አጥተዋል።
የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክርቤት ማካርቲን ከአፈጉባዔነት አነሳ
በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በሀገሪቱ የስልጣን እርከን ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት የአሜሪካ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ፣ ከስልጣን ተነስተዋል። በራሳቸው ፓርቲ ውስጥ በተነሳ ውዝግብ ምክንያት፣ ሪፐብሊካኑ ኬቭን ማካርቲ፣ 216 ለ 210 በሆነ ድምፅ የአፈ-ጉባዔነት ስልጣናቸውን አጥተዋል።
የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።