የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክርቤት ማካርቲን ከአፈጉባዔነት አነሳ

  • ቪኦኤ ዜና

Your browser doesn’t support HTML5

የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክርቤት ማካርቲን ከአፈጉባዔነት አነሳ

በዩናይትድ ስቴትስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ በሀገሪቱ የስልጣን እርከን ሁለተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት የአሜሪካ ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ፣ ከስልጣን ተነስተዋል። በራሳቸው ፓርቲ ውስጥ በተነሳ ውዝግብ ምክንያት፣ ሪፐብሊካኑ ኬቭን ማካርቲ፣ 216 ለ 210 በሆነ ድምፅ የአፈ-ጉባዔነት ስልጣናቸውን አጥተዋል።

የአሜሪካ ድምጿ ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።