በእሬቻ በዓል ላይ በተፈጠረው ሁኔታ የጠፋው ሕይወት 52 መድረሱን መንግሥት አስታወቀ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በቢሾፍቱ የእሬቻ በዓል አከባበር ወቅት በተፈጠረው ሁከትና ትርምስ ውስጥ የጠፋው ሕይወት ቁጥር እየጨመረ መሆኑን የዐይን እማኞች ተናግረዋል፡፡