ድምጽ በእሬቻ በዓል ላይ በተፈጠረው ሁኔታ የጠፋው ሕይወት 52 መድረሱን መንግሥት አስታወቀ ኦክቶበር 02, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በቢሾፍቱ የእሬቻ በዓል አከባበር ወቅት በተፈጠረው ሁከትና ትርምስ ውስጥ የጠፋው ሕይወት ቁጥር እየጨመረ መሆኑን የዐይን እማኞች ተናግረዋል፡፡