በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዙምባቡዌ ጋዜጠኛ በኮሮና ቫይረስ ህይወቱ አለፈ


የጤና ሚኒስትሩ አብድዩ ሞዮ እንደገለጡት የ30 ዓመቱ የብሮድካስት ጋዜጠኛ ዞሮሮ ማካምባ ህይወቱ ያለፈው ሀራሬ ዊለኪንስ ሆስፒታል ውስጥ በጽኑ ሕሙማን ማቆያ ከገባ ከሁለት ቀን በኋላ ነው።

ጋዜጠኛ ዞሮሮ ማካምባ በኮሮና ቫይረስ ህይወቱ ያለፈው የ30 ዓመት የመጀመሪያ ዚምባቡዌያዊ ወጣት ነው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG