በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ስለኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነሩ ተስፋ


የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዛዪድ ራ’አድ አል ሁሴን /ፎቶ - ፋይል/
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዛዪድ ራ’አድ አል ሁሴን /ፎቶ - ፋይል/

በኢትዮጵያ አዲስ የዴሞክራሲ ምዕራፍ እንደተከፈተ መታዘባቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዛዪድ ራ’አድ አል ሁሴን አስታወቁ።

በኢትዮጵያ አዲስ የዴሞክራሲ ምዕራፍ እንደተከፈተ መታዘባቸውን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዛዪድ ራ’አድ አል ሁሴን አስታውቀዋል።

የተቀሰቀሰውን የለውጥ ፍላጎት ማርካት ለመንግሥቱ ታላቅ ፈተና እንደሚሆን ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ መናገራቸውን የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

ኮሚሽነሩ በጉብኝታቸው ማብቂያ ባሠራጩት መግለጫ ይህንኑ የሕዝብ ተስፋና ሥጋት አስተጋብተዋል፤ ‘በአስቸኳይ ሊወሰዱ ይገባል’ ያሏቸውን እርምጃዎችም ጠቁመዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ስለኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽነሩ ተስፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG