በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ዛላንበሳ አካባቢ የከባድ ጦር መሳሪያዎች ዝውውር


በትናንትና ዕለት ከዛላንበሳ "ፋፃ" በተባለ አከባቢ ከባድ የጦር መሳርያዎች ወደ ሌላ ቦታ ለመውሰድ የተደረገው እንቅስቃሴ የአካባቢው ሕብረተሰብ ስለ ጉዳዩ ማብራርያ እንፈልጋለን በማለተቸው ሂደቱን መስተጓጎሉን ይታወሳል።

በትናንትና ዕለት ከዛላንበሳ "ፋፃ" በተባለ አከባቢ ከባድ የጦር መሳርያዎች ወደ ሌላ ቦታ ለመውሰድ የተደረገው እንቅስቃሴ የአካባቢው ሕብረተሰብ ስለ ጉዳዩ ማብራርያ እንፈልጋለን በማለታቸው ሂደቱን መስተጓጎሉን ይታወሳል።

ሰራዊቱ የሚተካ ሌላ ሰራዊት እሰከሚመጣ ከአካባቢው እንደይማይንቀሳቀስ የመከለከያ አመራሮች ከአከባቢው ሕብረተሰብ ጋር ባደረጉት ውይይት ገልፀዋል ተብሏል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ዛላንበሳ አካባቢ የከባድ ጦር መሳሪያዎች ዝውውር
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:52 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG