አዲስ አበባ —
የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ከእሥር መፈታቱ ተሰማ፡፡ አቶ ዮናታን ተስፋዬ እንዴት እንደተፈታ እንደማያውቅና ድንገተኛ በመሆኑም መቸገሩን ተናገረ፡፡
ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።
የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ከእሥር መፈታቱ ተሰማ፡፡
የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ዛሬ ከእሥር መፈታቱ ተሰማ፡፡ አቶ ዮናታን ተስፋዬ እንዴት እንደተፈታ እንደማያውቅና ድንገተኛ በመሆኑም መቸገሩን ተናገረ፡፡
ሙሉውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያገኛሉ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ