በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአሜሪካ ሁለቱ ፓርቲዎች በመሣሪያ የሚፈፀም ጥቃትን በሚቀንሰው ደንብ ላይ መስማማት አልቻሉም


በአሜሪካ ሁለቱ ፓርቲዎች በመሣሪያ የሚፈፀም ጥቃትን በሚቀንሰው ደንብ ላይ መስማማት አልቻሉም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

በአሜሪካ ሁለቱ ፓርቲዎች በመሣሪያ የሚፈፀም ጥቃትን በሚቀንሰው ደንብ ላይ መስማማት አልቻሉም

በመሣሪያ የሚፈፀም የጅምላ ግድያ በአሜሪካ እየጨመረ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በአገሪቱ ግዛቶች በመሣሪያ የሚፈፀም ሁከትን መቀነስ ይችሉ ዘንድ፣ የፕሬዝደንት ጆ ባይደን አስተዳደር ተጨማሪ ርዳታ እንደሚያደርግ አስታውቋል። ነገር ግን፤ የመሣሪያ ሕግን በተመለከተ፣ በአገሪቱ ምክር ቤት ሪፐብሊካን እና ዲሞክራቲክ ፓርቲዎችን ማስማማት አስቸጋሪ ሆኗል።

የቪኦኤዋ ቬሮኒካ ባልዴራስ ኢግሌሲያስ ከክፍፍሉ ጀርባ ያለውን ምክንያት በዚህ የ2023 መጨረሻ ዘገባዋ ተመልክታዋለች፡፡ እንግዱ ወልዴ ወደ ዐማርኛ መልሶታል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG