በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተቃዋሚዎች እንዲያብሩ ዶ/ር ያዕቆብ መከሩ


ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም
ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከአንድ ዓመት ያነሰ ጊዜ ለቀረው የ2007ቱ አገርአቀፍ ምርጫ ህብረት ፈጥረው ቢቀርቡ ከ 1997ቱ በተሻለ የማሸነፍ ዕድል አላቸው ሲሉ አንድ ታዋቂ የሕግ ምሁሩ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም አስታወቁ።

ሰሞኑን በመኢአድና በአንድነት መካከል የተፈረመውን የውህደት ስምምነት መነሻ በማድረግ ከቪኦኤ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዶክተር ያዕቆብ የተቃዋሚዎቹን አለመተባበርም ተችተዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።
XS
SM
MD
LG