በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ተቃዋሚዎች እንዲያብሩ ዶ/ር ያዕቆብ መከሩ

ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም
ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ተቃዋሚ ፓርቲዎች ከአንድ ዓመት ያነሰ ጊዜ ለቀረው የ2007ቱ አገርአቀፍ ምርጫ ህብረት ፈጥረው ቢቀርቡ ከ 1997ቱ በተሻለ የማሸነፍ ዕድል አላቸው ሲሉ አንድ ታዋቂ የሕግ ምሁሩ ዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም አስታወቁ።

ሰሞኑን በመኢአድና በአንድነት መካከል የተፈረመውን የውህደት ስምምነት መነሻ በማድረግ ከቪኦኤ ጋር ቆይታ ያደረጉት ዶክተር ያዕቆብ የተቃዋሚዎቹን አለመተባበርም ተችተዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ።
  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG