በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ወጥቼ አልወጣሁም”


“ወጥቼ አልወጣሁም"
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:55 0:00

በቅርቡ ለንባብ የበቃ መጽሐፍ ነው። “ወጥቼ አልወጣሁም” ይላል ርዕሱ። ከየት እና ለምን? ለመሆኑ ባለ ታሪኩስ ማን ይሆን?

የመጽሃፉ አብይ ትኩረት በሆነው የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከአራት አሥርታት የዘለቀ የአንድ ትውልድ ፖለቲካ ትላንት እና ዛሬን ለመቃኘት በፈቀዱ መጣጥፎቹ “ልጠየቅ?” የሚል ይመስላል .. ደራሲው አቶ ያሬድ ጥበቡ።

በተከታዩ ቅምሻ ወጋችን የመጽሃፉን መሄጃ፤ የታሪኩን መፍሰሻ ቦይ መልከት እናድርግ። ወጥቼ አልወጣሁም’ን እንተዋወቅ።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG