በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፖርቱጋል በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓን ዋንጫ አነሳች


ፋይል ፎቶ አለም ዋንጫ 2016
ፋይል ፎቶ አለም ዋንጫ 2016

ፖርቱጋል የዘንድሮውን አለም አቀፍ ዋንጫ ባለቤት ሆናለች። ታሸንፋለች ተብላ ትልቅ ግምት የተሰጣት አስተናጋጇ ፈረንሳይ ተረታለች።

በሜዳ ቴኒስ እንግሊዛዊው አንዲ ሙራይ እና አሜሪካዊቷ ሴሬና ዊሊያምስ የዊምብለዶን አሸናፊዎች ሆኑ። ሙራይ በዊምብለዶን ነጠላ ግጥሚያ በተደጋጋሚ ሲያሸንፍ ፍሬድ ፔሪ

በ1935 ድል ከተቀዳጀ በሁዋላ የመጀመሪያው እንግሊዛዊ ሆኗል። ሴሬና ዊሊያምስ ግን የዊምብለዶን አሸናፊ ስትሆን ባለፈው ቅዳሜ ለሰባተኛ ጊዜ መሆኑ ነው።

በአትሌቲክስ በ 5 እና 10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድሮች ኢትዮጵያን ወክለው በሪዮ ኦሎምፒክ የሚሳተፉ ስምንት አትሌቶች ስም ዝርዝር ይፋ ተደረገ። በሌሎች ርቀቶች የሚሮጡት በቅርቡ እንደሚገለጽ ፌዴሬሽኑ አስታውቋል።

ፖርቱጋል በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአውሮፓን ዋንጫ አነሳች
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:36 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG