በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መ/ቤታቸው ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ ሆኖ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ የደሕንነት ኃላፊ ተናገሩ

መ/ቤታቸው ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ ሆኖ እንደሚሰራ አዲሱ የኢትዮጵያ የደሕንነት ኃላፊ ተናገሩ፡፡

መ/ቤታቸው ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ ሆኖ እንደሚሰራ አዲሱ የኢትዮጵያ የደሕንነት ኃላፊ ተናገሩ፡፡

እስኳሁን ከታየው አሰራር አንፃር “ያልተለመደ” የሚባለው የደኅነነት ኃላፊ በቴሌቪዥን የመቅረብ ሁኔታ በብሄራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት አዲስ ዳይሬክተር ጄነራል አደም መሐመድ የተቀየረ ይመስላል::

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

መ/ቤታቸው ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ ሆኖ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ የደሕንነት ኃላፊ ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:01 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG